• What Does Isaiah 40:31 (Wings Like Eagles Verse) Mean?
    Finding Comfort Waiting on the Lord in Exile by BibleProject Scholarship Team – Jan 28, 2025     Isaiah 40:31 teaches that those who hope in the Lord will exchange their exhaustion for renewed strength. Trusting in God's faithfulness and his past actions enables believers to rise above challenges, like eagles who embody power and confidence rooted in their creator....
    0 Comments 0 Shares 8K Views 0 Reviews
  • ETB250
    Location
    Addis Ababa
    Date
    11 May - 14 May 2025
    Status
    Open
    በገነት ውስጥ ከአዳምና ከሔዋን እንዲሁም ከእባቡ ጋር ምን ሆነ? የዘፍጥረት የመጀመሪያዎቹ ምዕራፎች በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተደጋግመው የምናያቸው የፈተና እና የአመፅ ዑደት ያስተዋውቃሉ። ዘፍጥረት 2-5ን አጥኑ እና ይህ ያልተሳካ ፈተና የእግዚአብሔርን የሰው ልጅ እንደ አጋሮቹ የመመለስ እቅድ እንዴት እንዳዘጋጀ ይወቁ።
    በገነት ውስጥ ከአዳምና ከሔዋን እንዲሁም ከእባቡ ጋር ምን ሆነ? የዘፍጥረት የመጀመሪያዎቹ ምዕራፎች በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተደጋግመው የምናያቸው የፈተና እና የአመፅ ዑደት ያስተዋውቃሉ። ዘፍጥረት 2-5ን አጥኑ እና ይህ ያልተሳካ ፈተና የእግዚአብሔርን የሰው ልጅ እንደ አጋሮቹ የመመለስ እቅድ እንዴት እንዳዘጋጀ ይወቁ።
    0 Comments 0 Shares 4K Views 0 Reviews
  • ETB2500 - ETB5000 / Month
    Location
    Addis Ababa
    Type
    Full Time
    Status
    Open
    Job Description: Template

    We seek a skilled database administrator to join our team at gibefintech.

    As a database administrator, you will be responsible for building and maintaining database systems and ensuring data security in our firm. Your role will also entail troubleshooting issues in our database management software and providing quick resolution.

    You’ll be required to work individually as well as collaborate with developers, system admins and end-users to maintain databases. Thus, your ability to communicate fluently in one or more database management languages will be vital for project-related analyses.
    Job Description: Template We seek a skilled database administrator to join our team at gibefintech. As a database administrator, you will be responsible for building and maintaining database systems and ensuring data security in our firm. Your role will also entail troubleshooting issues in our database management software and providing quick resolution. You’ll be required to work individually as well as collaborate with developers, system admins and end-users to maintain databases. Thus, your ability to communicate fluently in one or more database management languages will be vital for project-related analyses.
    0 Comments 0 Shares 4K Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 555 Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 593 Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 652 Views 0 Reviews

  • #በእምነት_የሚገኝ_ጽድቅ

    ሮሜ 3
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ²¹ አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥
    ²² እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤
    ²³ ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤
    ²⁴ በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።

    #_የእግዚአብሔር_ጽድቅ_ማለት_በልጁ_በኢየሱስ_ክርስቶስ_በማመን_የሚገኝ_ጽድቅ_ነው

    የእግዚአብሔር ጽድቅ የተገለጠው በሙሴ ሕግ ላይ የተመሠረተ ሳይሆን በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን የተገለጠ ጽድቅ ነው። ሙሴ እና ነቢያት የመሰከሩለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ከሕግ ውጭ ሲሆን ይህ የእግዚአብሔር ጽድቅ የተገለጠው በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን ያገኘነው ጽድቅ በእምነት ተቀብለናል።

    በክርስቶስ ኢየሱስ በማመናችን የእግዚአብሔር ጽድቅ ሆነናል፤ 2ቆሮ.5፥21።

    “በዘመኑም ይሁዳ ይድናል እስራኤልም ተዘልሎ ይቀመጣል፥ የሚጠራበትም ስም፦ እግዚአብሔር ጽድቃችን ተብሎ ነው።”
    — ኤርምያስ 23፥6

    “ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንጂ፣ ሕግን በመጠበቅ እንደማይጸድቅ እናውቃለን። ስለዚህ ሕግን በመጠበቅ ሳይሆን፣ በክርስቶስ በማመን እንጸድቅ ዘንድ እኛም ደግሞ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል፤ ሕግን በመጠበቅ ማንም አይጸድቅምና።”
    — ገላትያ 2፥16 (አዲሱ መ.ት)

    በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን የሚገኝ ጽድቅ በእምነት መቀበል እንደሚቻል በሮሜ ምዕ.4፥3-5 ላይ በግልጽ ይናገራል።

    ሮሜ 4 (አዲሱ መ.ት)
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ³ መጽሐፍስ ምን ይላል? “አብርሃም እግዚአብሔርን አመነ፤ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት።”
    ⁴ አንድ ሰው ሥራ ከሠራ ደመወዙ እንደ ስጦታ ሳይሆን እንደ ተገቢ ዋጋው ይቈጠርለታል።
    ⁵ ነገር ግን ለማይሠራው፣ ኃጥኡን ሰው ጻድቅ በሚያደርግ በእግዚአብሔር ለሚያምን ሰው፣ እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቈጠርለታል።

    #_ሐዋርያው_ጳውሎስ_እንደተናገረው_እግዚአብሔር_ጽድቅ_የተገለጠው_በክርስቶስ_ኢየሱስ_ማመን_የምንቀበል_እምነት_እንጂ_በሕግ_ሥራ_መጽደቅ_እንደማይቻል_ተናግሯል

    #በእምነት_የሚገኝ_ጽድቅ ሮሜ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²¹ አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥ ²² እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤ ²³ ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤ ²⁴ በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ። #_የእግዚአብሔር_ጽድቅ_ማለት_በልጁ_በኢየሱስ_ክርስቶስ_በማመን_የሚገኝ_ጽድቅ_ነው። የእግዚአብሔር ጽድቅ የተገለጠው በሙሴ ሕግ ላይ የተመሠረተ ሳይሆን በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን የተገለጠ ጽድቅ ነው። ሙሴ እና ነቢያት የመሰከሩለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ከሕግ ውጭ ሲሆን ይህ የእግዚአብሔር ጽድቅ የተገለጠው በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን ያገኘነው ጽድቅ በእምነት ተቀብለናል። 📌 በክርስቶስ ኢየሱስ በማመናችን የእግዚአብሔር ጽድቅ ሆነናል፤ 2ቆሮ.5፥21። 📌 “በዘመኑም ይሁዳ ይድናል እስራኤልም ተዘልሎ ይቀመጣል፥ የሚጠራበትም ስም፦ እግዚአብሔር ጽድቃችን ተብሎ ነው።” — ኤርምያስ 23፥6 📌 “ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንጂ፣ ሕግን በመጠበቅ እንደማይጸድቅ እናውቃለን። ስለዚህ ሕግን በመጠበቅ ሳይሆን፣ በክርስቶስ በማመን እንጸድቅ ዘንድ እኛም ደግሞ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል፤ ሕግን በመጠበቅ ማንም አይጸድቅምና።” — ገላትያ 2፥16 (አዲሱ መ.ት) 📌 በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን የሚገኝ ጽድቅ በእምነት መቀበል እንደሚቻል በሮሜ ምዕ.4፥3-5 ላይ በግልጽ ይናገራል። ሮሜ 4 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³ መጽሐፍስ ምን ይላል? “አብርሃም እግዚአብሔርን አመነ፤ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት።” ⁴ አንድ ሰው ሥራ ከሠራ ደመወዙ እንደ ስጦታ ሳይሆን እንደ ተገቢ ዋጋው ይቈጠርለታል። ⁵ ነገር ግን ለማይሠራው፣ ኃጥኡን ሰው ጻድቅ በሚያደርግ በእግዚአብሔር ለሚያምን ሰው፣ እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቈጠርለታል። #_ሐዋርያው_ጳውሎስ_እንደተናገረው_እግዚአብሔር_ጽድቅ_የተገለጠው_በክርስቶስ_ኢየሱስ_ማመን_የምንቀበል_እምነት_እንጂ_በሕግ_ሥራ_መጽደቅ_እንደማይቻል_ተናግሯል።
    0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • https://youtu.be/TqfqANzIOPw?si=svy-HP6Lli69p5UX
    https://youtu.be/TqfqANzIOPw?si=svy-HP6Lli69p5UX
    0 Comments 0 Shares 539 Views 0 Reviews