• Gospel singer : Samuel Nigussie



    የብቸኝነቴ ወራት ወዳጄ
    ሁሉም ገሸሽ ሲል ሲርቅ ከአጠገቤ
    በመልካሙ ምክርህ በቃልህ ደግፈኸኝ
    እዚህ ያደረስከኝ ኢየሱስ አንተ ነህ

    አንተ ነህ የራራህልኝ
    አንተ ነህ የተሸከምከኝ
    አንተ ነህ ዘይት ቀብተሀ
    አንተ ነህ ፊትህ ያቆምከኝ
    አንተ ነህ የደረስክልኝ
    አንተ ነህ እኔን ያየኸኝ
    አንተ ነህ ፈፅሞ አልረሳም
    አንተ ነህ ሰው ያደረከኝ

    ህልም ህልም ይመስለኛል ዞር ብዬ ሳየው
    የትላንትናውን ያለፍኩት ባንተ ነው
    አንተ ቀድመህ ፊቴ ባይቀና መንገዴ
    እንዴት እሆን ነበር ለብቻዬ ባትራራልኝ ውዴ

    ትላንትን እልፌ ዛሬ ላይ ስደርስ
    ሁሉን እንዳለፍኩት በራሴ ብርታት
    እኜ አይሆንልኝም ማሳየት እራሴን
    ደብቄው ፍቅርህን ሰው የመሆን ምክንያቴን

    ኢየሱስ አልረሳውም እኔስ
    አልረሳውም እኔስ አልረሳውም

    ወዳጄ አልረሳውም እኔስ
    አልረሳውም እኔስ አልረሳውም

    እንደራራህልኝ እኔስ አልረሳውም
    ብዙ እንደደገፍከኝ እኔስ አልረሳውም
    እንደተሸከምከኝ  እኔስ አልረሳውም
    ፍቅር እንዳሳኸኝ እኔስ አልረሳውም

    በልቤ ተፅፎ ዘላለም ይኖራል
    ፍቅር ምህረትህ የኔ ወዳጅ እንዴት ይረሳኛል
    ፀጋህን አብዝተህ እየደጋገፍከኝ
    ለአንዴም ሳይቀየር አባ ፊትሀ ዛሬን አደረስከኝ

    አይረሳም አይረሳም ኢየሱስ የዋልክልኝ
    በእያንዳንዱ ህይወቴ አሻራህ አለብኝ
    መልካምነትህን ሳወራ እኖራለው
    ባንተ ሰው መሆኔን ፍጥረት ሁሉ ይስማው

    ኢየሱስ አልረሳውም እኔስ
    አልረሳውም እኔስ አልረሳውም

    ወዳጄ አልረሳውም እኔስ
    አልረሳውም እኔስ አልረሳውም

    እንደራራህልኝ እኔስ አልረሳውም
    ብዙ እንደደገፍከኝ እኔስ አልረሳውም
    እንደተሸከምከኝ  እኔስ አልረሳውም
    ፍቅር እንዳሳኸኝ እኔስ አልረሳውም

    አልረሳውም 2x
    እኔ አልረሳውም አልረሳውም
    አልረሳውም 2x
    እኔ አልረሳውም አልረሳውም
    Gospel singer : Samuel Nigussie 🎷🎸🎤🎹🎼🥁🎻🥁🎸🎸🎷 የብቸኝነቴ ወራት ወዳጄ ሁሉም ገሸሽ ሲል ሲርቅ ከአጠገቤ በመልካሙ ምክርህ በቃልህ ደግፈኸኝ እዚህ ያደረስከኝ ኢየሱስ አንተ ነህ አንተ ነህ የራራህልኝ አንተ ነህ የተሸከምከኝ አንተ ነህ ዘይት ቀብተሀ አንተ ነህ ፊትህ ያቆምከኝ አንተ ነህ የደረስክልኝ አንተ ነህ እኔን ያየኸኝ አንተ ነህ ፈፅሞ አልረሳም አንተ ነህ ሰው ያደረከኝ ህልም ህልም ይመስለኛል ዞር ብዬ ሳየው የትላንትናውን ያለፍኩት ባንተ ነው አንተ ቀድመህ ፊቴ ባይቀና መንገዴ እንዴት እሆን ነበር ለብቻዬ ባትራራልኝ ውዴ ትላንትን እልፌ ዛሬ ላይ ስደርስ ሁሉን እንዳለፍኩት በራሴ ብርታት እኜ አይሆንልኝም ማሳየት እራሴን ደብቄው ፍቅርህን ሰው የመሆን ምክንያቴን ኢየሱስ አልረሳውም እኔስ አልረሳውም እኔስ አልረሳውም ወዳጄ አልረሳውም እኔስ አልረሳውም እኔስ አልረሳውም እንደራራህልኝ እኔስ አልረሳውም ብዙ እንደደገፍከኝ እኔስ አልረሳውም እንደተሸከምከኝ  እኔስ አልረሳውም ፍቅር እንዳሳኸኝ እኔስ አልረሳውም በልቤ ተፅፎ ዘላለም ይኖራል ፍቅር ምህረትህ የኔ ወዳጅ እንዴት ይረሳኛል ፀጋህን አብዝተህ እየደጋገፍከኝ ለአንዴም ሳይቀየር አባ ፊትሀ ዛሬን አደረስከኝ አይረሳም አይረሳም ኢየሱስ የዋልክልኝ በእያንዳንዱ ህይወቴ አሻራህ አለብኝ መልካምነትህን ሳወራ እኖራለው ባንተ ሰው መሆኔን ፍጥረት ሁሉ ይስማው ኢየሱስ አልረሳውም እኔስ አልረሳውም እኔስ አልረሳውም ወዳጄ አልረሳውም እኔስ አልረሳውም እኔስ አልረሳውም እንደራራህልኝ እኔስ አልረሳውም ብዙ እንደደገፍከኝ እኔስ አልረሳውም እንደተሸከምከኝ  እኔስ አልረሳውም ፍቅር እንዳሳኸኝ እኔስ አልረሳውም አልረሳውም 2x እኔ አልረሳውም አልረሳውም አልረሳውም 2x እኔ አልረሳውም አልረሳውም
    0 Comments 0 Shares 628 Views 0 Reviews
  • Gospel Singer : Yidnekachew Teka

    👏🏾

    ብቸኝነት አይሰማኝም ብቻዬን አይደለሁም
    ኸረ አለ መፅናኛዬ አለ
    ኸረ አለ መበርቻዬ አለ
    ኸረ አለ መነሻዬ አለ
    ኸረ አለ ቤቴን ሞልቶት አለ
           ብቸኝነት አይሰማኝም
           ብቻዬን  አይደለሁም        
            ኸረ አለ መፅናኛዬ አለ
            ኸረ አለ  ሳያስነካኝ አለ
            ኸረ አለ ደባቂዬ አለ
            ኸረ አለ መነሻዬ አለ
    መፅናኛዬ አለ ኦሆ
    መበርቻዬ አለ
    የኔ ሞገስ አለ ሆሆ
    ልቤን ሞልቶት አለ
    የሩቅ ዘመን  ክብሬ አሄ
    መነሻዬ አለ
    የኔ ሞገስ አለ ሆሆ
    መበርቻዬ አለ

    አንዴ  ነክተኸኛል ሌላውን ለምጄ መኖር አልችልም
    ተሸንፊያለሁ  ኢየሱስ በፍቅርህ መቼም ያንተ ነኝ  
    አንዴ  ነክተኸኛል ሌላውን ለምጄ መኖር  አቃተኝ
    ተሸንፊያለሁኝ ኢየሱስ በፍቅርህ መቼም ያንተ ነኝ
        ፍቅርህ ልቤ ውስጥ አለ
        ፍቅርህ አጥንቴ ውስጥ
        ፍቅርህ  መንፈሴን ዘልቋል
         ፍቅርህ  አጥለቅልቆኝ
    ኸረ ፍቅርህ ልቤ ውስጥ እለ
          ፍቅርህ አጥንቴ ውስጥ አለ
           ፍቅርህ መንፈሴን  ሞልቷል
            ፍቅርህ አጥለቅልቆኝ
    ለሌላው መኖር አልችልም ገብተሀል 
    መላ እኔነቴ
    ለሌላው መሆን አልችልም ያንተ ነኝ ኢየሱስ አባቴ
    ለሌላው መሮጥ አልችልም ያንተ ነኝ ኢየሱስ አባቴ
    ለሌላው መኖር አቃተኝ ነክተኸኛል ኢየሱስ አባቴ
      ክብር ዝናን ቶሎ እለምዳለው
            ብሩ ወርቁን ቶሎ እለምዳለው
             ሲያወሩኝ እሰለቻለው
             ሲነግሩኝ ልቤን አይሞቀው
    ቀን ከሌት የማልጠግብህ
    ቢያወሩኝ የማልሰለችህ
    ገብተሀል መላ እኔነቴ
    ወደድኩህ ኢየሱስ አባቴ
    ወደድኩህ ኢየሱስ አባቴ
           
             ብቸኝነት አይሰማኝም ብቻዬን  አይደለሁም        
            ኸረ አለ መፅናኛዬ አለ
            ኸረ አለ  ሳያስነካኝ አለ
            ኸረ አለ ደባቂዬ አለ
            ኸረ አለ መነሻዬ አለ
    መፅናኛዬ አለ ኦሆ
    መበርቻዬ አለ
    የኔ ሞገስ  አለ ሆሆ
    ልቤን ሞልቶት አለ
    የሩቅ ዘመን  ክብሬ አሄ
    መነሻዬ አለ
    የኔ ሞገስ አለ ሆሆ
    መበርቻዬ አለ

               የእርሱን ጓደኝነት የምተካበት
                ጎደኛ የለኝም
         የእርሱን ወዳጅነት የምተካበት  ወዳጅ የለኝም
           እኔ አላየሁም *2
       እኔ አላየሁም እንደ ኢየሱስ እኔ አላየሁም
            እኔ አላየሁም *2
    ኸረ እንደ እየሱስ አልገጠመኝም
             ክብር ዝናን ቶሎ እለምዳለው
            ብሩ ወርቁን ቶሎ እለምዳለው
             ሲያወሩኝ እሰለቻለው
             ሲነግሩኝ ልቤን አይሞቀው
    ቀን ከሌት የማልጠግብህ
    ቢያወሩኝ የማልሰለችህ
    ገብተሀል መላ እኔነቴ
    ወደድኩህ ኢየሱስ አባቴ
    ወደድኩህ ኢየሱስ አባቴ
          አውሩልኝ ስለ ኢየሱስ
           ንገሩኝ  ስለ ኢየሱስ
           ዘምሩልኝ ስለ ኢየሱስ
    እርሱ ነው የህይወቴ ሱስ
    Gospel Singer : Yidnekachew Teka 🎤🎸🎸🎸🎸🎹🎹🎹👏🏾🎷🎷🪘🥁 ብቸኝነት አይሰማኝም ብቻዬን አይደለሁም ኸረ አለ መፅናኛዬ አለ ኸረ አለ መበርቻዬ አለ ኸረ አለ መነሻዬ አለ ኸረ አለ ቤቴን ሞልቶት አለ        ብቸኝነት አይሰማኝም        ብቻዬን  አይደለሁም                 ኸረ አለ መፅናኛዬ አለ         ኸረ አለ  ሳያስነካኝ አለ         ኸረ አለ ደባቂዬ አለ         ኸረ አለ መነሻዬ አለ መፅናኛዬ አለ ኦሆ መበርቻዬ አለ የኔ ሞገስ አለ ሆሆ ልቤን ሞልቶት አለ የሩቅ ዘመን  ክብሬ አሄ መነሻዬ አለ የኔ ሞገስ አለ ሆሆ መበርቻዬ አለ አንዴ  ነክተኸኛል ሌላውን ለምጄ መኖር አልችልም ተሸንፊያለሁ  ኢየሱስ በፍቅርህ መቼም ያንተ ነኝ   አንዴ  ነክተኸኛል ሌላውን ለምጄ መኖር  አቃተኝ ተሸንፊያለሁኝ ኢየሱስ በፍቅርህ መቼም ያንተ ነኝ     ፍቅርህ ልቤ ውስጥ አለ     ፍቅርህ አጥንቴ ውስጥ     ፍቅርህ  መንፈሴን ዘልቋል      ፍቅርህ  አጥለቅልቆኝ ኸረ ፍቅርህ ልቤ ውስጥ እለ       ፍቅርህ አጥንቴ ውስጥ አለ        ፍቅርህ መንፈሴን  ሞልቷል         ፍቅርህ አጥለቅልቆኝ ለሌላው መኖር አልችልም ገብተሀል  መላ እኔነቴ ለሌላው መሆን አልችልም ያንተ ነኝ ኢየሱስ አባቴ ለሌላው መሮጥ አልችልም ያንተ ነኝ ኢየሱስ አባቴ ለሌላው መኖር አቃተኝ ነክተኸኛል ኢየሱስ አባቴ   ክብር ዝናን ቶሎ እለምዳለው         ብሩ ወርቁን ቶሎ እለምዳለው          ሲያወሩኝ እሰለቻለው          ሲነግሩኝ ልቤን አይሞቀው ቀን ከሌት የማልጠግብህ ቢያወሩኝ የማልሰለችህ ገብተሀል መላ እኔነቴ ወደድኩህ ኢየሱስ አባቴ ወደድኩህ ኢየሱስ አባቴ                  ብቸኝነት አይሰማኝም ብቻዬን  አይደለሁም                 ኸረ አለ መፅናኛዬ አለ         ኸረ አለ  ሳያስነካኝ አለ         ኸረ አለ ደባቂዬ አለ         ኸረ አለ መነሻዬ አለ መፅናኛዬ አለ ኦሆ መበርቻዬ አለ የኔ ሞገስ  አለ ሆሆ ልቤን ሞልቶት አለ የሩቅ ዘመን  ክብሬ አሄ መነሻዬ አለ የኔ ሞገስ አለ ሆሆ መበርቻዬ አለ            የእርሱን ጓደኝነት የምተካበት             ጎደኛ የለኝም      የእርሱን ወዳጅነት የምተካበት  ወዳጅ የለኝም        እኔ አላየሁም *2    እኔ አላየሁም እንደ ኢየሱስ እኔ አላየሁም         እኔ አላየሁም *2 ኸረ እንደ እየሱስ አልገጠመኝም          ክብር ዝናን ቶሎ እለምዳለው         ብሩ ወርቁን ቶሎ እለምዳለው          ሲያወሩኝ እሰለቻለው          ሲነግሩኝ ልቤን አይሞቀው ቀን ከሌት የማልጠግብህ ቢያወሩኝ የማልሰለችህ ገብተሀል መላ እኔነቴ ወደድኩህ ኢየሱስ አባቴ ወደድኩህ ኢየሱስ አባቴ       አውሩልኝ ስለ ኢየሱስ        ንገሩኝ  ስለ ኢየሱስ        ዘምሩልኝ ስለ ኢየሱስ እርሱ ነው የህይወቴ ሱስ
    0 Comments 0 Shares 664 Views 0 Reviews
  • ደስ አሰኝተአኛል
    Zemari: Yitebarak,Zelalem and Abenezer
    ደስ አሰኝተአኛል Zemari: Yitebarak,Zelalem and Abenezer
    0 Comments 0 Shares 796 Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 887 Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 865 Views 0 Reviews
  • የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች Digital New
    $100
    In stock
    Addis Ababa
    0 Reviews
    ይህ መጵሀፍ በ1995 የተፃፈ ስሆን፣
    መጽሐፉ በአራት ክፍል ተከፍሏል
    1ኛ ክፍል እስራኤል በፍፃሜው ዘመን ላይ ያላት ሚና የሚተነትን ስሆን
    2ኛ ክፍሉ ደግሞ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ማለትም ሩሲያ፣ቱርክ ፣ኢራቅ እና ኢራን የመጽሐፍ ቅዱሳዊ ትንቢት ውስጥ ያለቸውን ሚና ይመረምራል
    3ኛው ክፍል አውሮፓ በፍፃሜው ዘመን ላይ ያላትን ሚና ይመረምራል
    4ኛውና የመጨረሻው ወደ ፊት የሚሆኑትን ያነሣ ና አሁን የለው ሁነቶች ላይ ትኩረት ያደርጋል ።
    ይህ መጵሀፍ በ1995 የተፃፈ ስሆን፣ መጽሐፉ በአራት ክፍል ተከፍሏል 1ኛ ክፍል እስራኤል በፍፃሜው ዘመን ላይ ያላት ሚና የሚተነትን ስሆን 2ኛ ክፍሉ ደግሞ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ማለትም ሩሲያ፣ቱርክ ፣ኢራቅ እና ኢራን የመጽሐፍ ቅዱሳዊ ትንቢት ውስጥ ያለቸውን ሚና ይመረምራል 3ኛው ክፍል አውሮፓ በፍፃሜው ዘመን ላይ ያላትን ሚና ይመረምራል 4ኛውና የመጨረሻው ወደ ፊት የሚሆኑትን ያነሣ ና አሁን የለው ሁነቶች ላይ ትኩረት ያደርጋል ።
    0 Comments 0 Shares 3K Views 0 Reviews
  • Seven Sprits of God Digital New
    $100
    In stock
    Addis Ababa
    0 Reviews
    When the Spirit of God came upon Moses,
    Samson, Samuel, David, Isaiah and all of God’s
    prophets, priests, judges, and kings of old, they
    received the anointing in a measure. But the Bible
    says of Jesus, “For he whom God hath sent
    speaketh the words of God: for God giveth not the
    Spirit by measure unto him” (John 3:34). Jesus was
    the first who didn’t have the Spirit of God (or the
    anointing) by measure but in His fullness.
    This same Jesus, Who had the fullness of God’s
    Spirit, said to His disciples just before He ascended
    into heaven, “...as my Father hath sent me, even so
    send I you” (John 20:21). Now think about it: If
    Jesus required the full measure of the Spirit to do
    the work the Father sent Him, and He has sent us
    the same way He was sent of the Father, why then
    should we be sent with a measure and not the
    fullness of the Spirit?
    Moreover, Jesus said in John 14:12, “Truly,
    When the Spirit of God came upon Moses, Samson, Samuel, David, Isaiah and all of God’s prophets, priests, judges, and kings of old, they received the anointing in a measure. But the Bible says of Jesus, “For he whom God hath sent speaketh the words of God: for God giveth not the Spirit by measure unto him” (John 3:34). Jesus was the first who didn’t have the Spirit of God (or the anointing) by measure but in His fullness. This same Jesus, Who had the fullness of God’s Spirit, said to His disciples just before He ascended into heaven, “...as my Father hath sent me, even so send I you” (John 20:21). Now think about it: If Jesus required the full measure of the Spirit to do the work the Father sent Him, and He has sent us the same way He was sent of the Father, why then should we be sent with a measure and not the fullness of the Spirit? Moreover, Jesus said in John 14:12, “Truly,
    0 Comments 0 Shares 3K Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • 1 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews
  • 0 Comments 0 Shares 2K Views 0 Reviews