• 0 Commenti 0 condivisioni
  • GojjoChat innovates day and night. Something big is coming. Stay tuned
    GojjoChat innovates day and night. Something big is coming. Stay tuned
    0 Commenti 0 condivisioni
  • Not a GojjoChat Pro user yet?
    Get 75% OFF all Pro packages today!
    Go to your profile → Upgrade to Pro.
    Not a GojjoChat Pro user yet? Get 75% OFF all Pro packages today! Go to your profile → Upgrade to Pro.
    0 Commenti 0 condivisioni
  • የመሬት አስተዳደር ሥርዓትን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር…

    አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ የመሬት አስተዳደር ሥርዓትን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር በማስተሳሰር የአርሶ አደሩን የብድር አቅርቦት ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡

    በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአርሶ አደሮች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ማስጀመሪያ ንቅናቄ በቡታጅራ ከተማ ተካሂዷል፡፡

    በሚኒስቴሩ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም መሪ ሥራ አስፈፃሚ ትግስቱ ገ/መስቀል እንዳሉት÷ የዲጂታል ኢትዮጵያ ትግበራ አካል የሆነውን የዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት ለአርሶ አደሩ ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት ይሰራል፡፡

    በዚህ መሰረትም ለአርሶ አደሩ የብድር አቅርቦት ለማመቻቸት በማለም የፋይዳ መታወቂያ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አመልክተዋል፡፡

    መንግሥት ዲጂታል ኢኮኖሚን እውን በማድረግ የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማስፋት የጀመረውን ጥረት በማሳካት የአርሶ አደሩን ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትኩረት ተሰጥቷል ነው ያሉት፡፡

    በብሔራዊ የመሬት አስተዳደር መረጃ ሥርዓት በ516 ወረዳዎች ከ32 ሚሊየን በላይ ማሳ መመዝገቡንና የመሬት ባለቤትነት ምስክር ወረቀት ተደራሽ መደረጉን ተናግረዋል፡፡

    አርሶ አደሩ ባስመዘገበው የመሬት መጠንና ሀብት የገንዘብ ብድር እንዲያገኝ የፋይዳ መታወቂያ አስፈላጊ መሆኑን ነው ያስረዱት፡፡

    ሚኒስቴሩ በቀጣይ ሦስት ወራት 12 ሚሊየን በግብርና ዘርፍ የተሰማሩ የማሕበረሰብ ክፍሎችን የብሔራዊ መታወቂያ ተጠቃሚ ለማድረግ ግብ አስቀምጦ እየሰራ እንደሚገኝ ጠቁመዋል፡፡

    የብሔራዊ መታወቂያ ተደራሽነትን መቶ በመቶ ለማድረስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ዋና አስተባባሪ ደጀኔ ገብሬ ናቸው፡፡

    ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

    YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation

    Facebook FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)

    Facebook https://web.facebook.com/fanasport

    Facebook WMCC

    Telegram t.me/fanatelevision

    Website www.fanamc.com

    TikTok www.tiktok.com/@fana_television

    WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29

    Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment

    TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment

    Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

    ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!
    የመሬት አስተዳደር ሥርዓትን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር… አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ የመሬት አስተዳደር ሥርዓትን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር በማስተሳሰር የአርሶ አደሩን የብድር አቅርቦት ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአርሶ አደሮች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ማስጀመሪያ ንቅናቄ በቡታጅራ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በሚኒስቴሩ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም መሪ ሥራ አስፈፃሚ ትግስቱ ገ/መስቀል እንዳሉት÷ የዲጂታል ኢትዮጵያ ትግበራ አካል የሆነውን የዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት ለአርሶ አደሩ ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት ይሰራል፡፡ በዚህ መሰረትም ለአርሶ አደሩ የብድር አቅርቦት ለማመቻቸት በማለም የፋይዳ መታወቂያ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አመልክተዋል፡፡ መንግሥት ዲጂታል ኢኮኖሚን እውን በማድረግ የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማስፋት የጀመረውን ጥረት በማሳካት የአርሶ አደሩን ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትኩረት ተሰጥቷል ነው ያሉት፡፡ በብሔራዊ የመሬት አስተዳደር መረጃ ሥርዓት በ516 ወረዳዎች ከ32 ሚሊየን በላይ ማሳ መመዝገቡንና የመሬት ባለቤትነት ምስክር ወረቀት ተደራሽ መደረጉን ተናግረዋል፡፡ አርሶ አደሩ ባስመዘገበው የመሬት መጠንና ሀብት የገንዘብ ብድር እንዲያገኝ የፋይዳ መታወቂያ አስፈላጊ መሆኑን ነው ያስረዱት፡፡ ሚኒስቴሩ በቀጣይ ሦስት ወራት 12 ሚሊየን በግብርና ዘርፍ የተሰማሩ የማሕበረሰብ ክፍሎችን የብሔራዊ መታወቂያ ተጠቃሚ ለማድረግ ግብ አስቀምጦ እየሰራ እንደሚገኝ ጠቁመዋል፡፡ የብሔራዊ መታወቂያ ተደራሽነትን መቶ በመቶ ለማድረስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ዋና አስተባባሪ ደጀኔ ገብሬ ናቸው፡፡ ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡- YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation Facebook FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.) Facebook https://web.facebook.com/fanasport Facebook WMCC Telegram t.me/fanatelevision Website www.fanamc.com TikTok www.tiktok.com/@fana_television WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29 Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!
    0 Commenti 0 condivisioni
  • 0 Commenti 0 condivisioni
  • ትንሿ ካርድዎ ብዙ ነገር ትገዛለች!
    ********
    በግብይት እና በአገልግሎት መስጫ ስፍራዎች ጥሬ ገንዘብ መያዝ ሳይጠበቅብዎ
    የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የክፍያ መፈፀሚያ ማሽኖች (ፖስ) በመጠቀም በቀን

    በመደበኛ ካርድዎ እስከ 500 ሺ ብር
    በጎልድ ካርድዎ እስከ 700 ሺ ብር
    በፕላቲኒየም ካርድዎ እስከ 1 ሚሊዮን ብር ግብይት መፈፀም ይችላሉ!

    ልብ ይበሉ፡

    በካርድዎ ሲከፍሉ የፖስ ማሽኑ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሆኑን ያስተውሉ፤
    የግብይት መጠኑ ሳይዘገይ ከሂሳብዎ ስለሚቀነስ፣ ቀሪ ሂሳብዎን በትክክል ያውቃሉ!
    ****
    የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
    ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!
    #cbe #digitalbanking #pos #banking #ethiopia
    ትንሿ ካርድዎ ብዙ ነገር ትገዛለች! ******** በግብይት እና በአገልግሎት መስጫ ስፍራዎች ጥሬ ገንዘብ መያዝ ሳይጠበቅብዎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የክፍያ መፈፀሚያ ማሽኖች (ፖስ) በመጠቀም በቀን 👉 በመደበኛ ካርድዎ እስከ 500 ሺ ብር 👉 በጎልድ ካርድዎ እስከ 700 ሺ ብር 👉 በፕላቲኒየም ካርድዎ እስከ 1 ሚሊዮን ብር ግብይት መፈፀም ይችላሉ! ✅ ልብ ይበሉ፡ በካርድዎ ሲከፍሉ የፖስ ማሽኑ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሆኑን ያስተውሉ፤ የግብይት መጠኑ ሳይዘገይ ከሂሳብዎ ስለሚቀነስ፣ ቀሪ ሂሳብዎን በትክክል ያውቃሉ! **** የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ! #cbe #digitalbanking #pos #banking #ethiopia
    0 Commenti 0 condivisioni
  • 10 ብር ተጨማሪ ጉርሻ!
    (ዛሬ አንድ የአሜሪካ ዶላር 164.6408 ብር)
    ***
    ውድ ደንበኞቻችን፡

    ከውጭ ሀገራት በ #EthioDirect#CashGo  #FastPay እና #WegenSend የገንዘብ መላኪያ መተግበሪያዎች እንዲሁም ከባንካችን ጋር በሚሠሩ ዓለም አቀፍ የሐዋላ አስተላላፊዎች በኩል ገንዘብ ሲላክልዎ በእለታዊ የውጭ ምንዛሬ የመሸጫ ተመን ላይ 10 ብር ተጨማሪ ጉርሻ  የምናበረክትልዎት መሆኑን በደስታ እንገልፃለን!

    ዛሬ ሲልኩ በባንካችን አንድ የአሜሪካ ዶላር ከጉርሻ ጋር በ164.6408  ብር ይመነዘራል!
    **

    የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
    ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!

    For more currency exchange rates:
    https://combanketh.et/exchange-rates?srcPage=home
    #exchangerate #CBE #commercialbankofethiopia #Birr #rate #currency #Ethiopia
    10 ብር ተጨማሪ ጉርሻ! (ዛሬ አንድ የአሜሪካ ዶላር 164.6408 ብር) *** ውድ ደንበኞቻችን፡ ከውጭ ሀገራት በ #EthioDirect ፣ #CashGo  #FastPay እና #WegenSend የገንዘብ መላኪያ መተግበሪያዎች እንዲሁም ከባንካችን ጋር በሚሠሩ ዓለም አቀፍ የሐዋላ አስተላላፊዎች በኩል ገንዘብ ሲላክልዎ በእለታዊ የውጭ ምንዛሬ የመሸጫ ተመን ላይ 10 ብር ተጨማሪ ጉርሻ  የምናበረክትልዎት መሆኑን በደስታ እንገልፃለን! ዛሬ ሲልኩ በባንካችን አንድ የአሜሪካ ዶላር ከጉርሻ ጋር በ164.6408  ብር ይመነዘራል! ** የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ! For more currency exchange rates: https://combanketh.et/exchange-rates?srcPage=home #exchangerate #CBE #commercialbankofethiopia #Birr #rate #currency #Ethiopia
    0 Commenti 0 condivisioni
  • ለሠራተኞችዎ ልዩ ብድር
    ከሲቢኢ በእጄ!
    **
    እርስዎ ደመወዝ በሲቢኢ ብር ሲከፍሉ
    ባንካችን ለድርጅትዎ ሠራተኞች
    እስከ 150 ሺ ብር ብድር ያለምንም ማስያዢያ ያመቻቻል!

    ከባንካችን ጋር በመሥራት ሠራተኞችዎን ተጠቃሚ ያድርጉ!
    **
    የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
    ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!
    #cbe #cbebirr #cbebeje #digitalbanking

    •  ለበለጠ መረጃ የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ
    https://combanketh.et/ways-of-banking/cbe-birr
    ለሠራተኞችዎ ልዩ ብድር ከሲቢኢ በእጄ! ** እርስዎ ደመወዝ በሲቢኢ ብር ሲከፍሉ ባንካችን ለድርጅትዎ ሠራተኞች እስከ 150 ሺ ብር ብድር ያለምንም ማስያዢያ ያመቻቻል! ከባንካችን ጋር በመሥራት ሠራተኞችዎን ተጠቃሚ ያድርጉ! ** የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ! #cbe #cbebirr #cbebeje #digitalbanking •  ለበለጠ መረጃ የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ https://combanketh.et/ways-of-banking/cbe-birr
    0 Commenti 0 condivisioni
  • 0 Commenti 0 condivisioni
  • The Commercial Bank of Ethiopia (CBE) is pleased to announce the launch of its International Prepaid MasterCard, designed to provide customers with innovative, secure, and convenient digital payment solutions.

    As one of the largest and most trusted financial institutions in Ethiopia, CBE offers a comprehensive range of financial products and services to individuals and businesses across the country.

    MasterCard, a global leader in payment technology, facilitates secure electronic payments through its extensive network in over 120 countries worldwide. The company offers a broad portfolio of payment solutions, including credit, debit, and prepaid cards, as well as advanced digital payment services.

    Through this strategic partnership, CBE and MasterCard aim to deliver seamless and accessible payment experiences for customers both locally and internationally. The newly launched products include domestic debit and international prepaid cards, available in both physical and digital formats.

    Customers can conveniently apply for either the physical or digital International Prepaid MasterCard through the CBE Mobile Banking App, which also allows users to manage card replacements, renewals, and access detailed card information. Additionally, customers may apply for physical (plastic) cards directly through CBE branches.

    Loading of International Prepaid MasterCards will be facilitated by CBE IBD Special Branch, after which customers can check their card balance via CBE ATMs.

    This initiative reflects CBE’s ongoing commitment to digital transformation and to delivering innovative financial solutions that empower customers in an increasingly connected world.
    The Commercial Bank of Ethiopia (CBE) is pleased to announce the launch of its International Prepaid MasterCard, designed to provide customers with innovative, secure, and convenient digital payment solutions. As one of the largest and most trusted financial institutions in Ethiopia, CBE offers a comprehensive range of financial products and services to individuals and businesses across the country. MasterCard, a global leader in payment technology, facilitates secure electronic payments through its extensive network in over 120 countries worldwide. The company offers a broad portfolio of payment solutions, including credit, debit, and prepaid cards, as well as advanced digital payment services. Through this strategic partnership, CBE and MasterCard aim to deliver seamless and accessible payment experiences for customers both locally and internationally. The newly launched products include domestic debit and international prepaid cards, available in both physical and digital formats. Customers can conveniently apply for either the physical or digital International Prepaid MasterCard through the CBE Mobile Banking App, which also allows users to manage card replacements, renewals, and access detailed card information. Additionally, customers may apply for physical (plastic) cards directly through CBE branches. Loading of International Prepaid MasterCards will be facilitated by CBE IBD Special Branch, after which customers can check their card balance via CBE ATMs. This initiative reflects CBE’s ongoing commitment to digital transformation and to delivering innovative financial solutions that empower customers in an increasingly connected world.
    0 Commenti 0 condivisioni
Gojjochat https://gojjochat.com